መዝሙር 250 አቤት ሺህ ልሳን ቢኖረኝ የዘፈን ግጥሞች
Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
፩፡ አቤት ሺህ ልሳን ቢኖረኝ
ልወድስ መድኅኔን (2)
የልዑል አምላኬን ክብር
የጸጋውንም ድል (3)
፪፡ ቸር ጌታዬና አምላኬ
እርዳኝ እንዳስታውቅ (2)
ስምህን ለመላው ዓለም
በታላቅ ዝማሬ (3)
፫፡ የየሱስ ደም ይጠብቃል
ከፍርሃት ከኃዘን (2)
ጣፋጭ ዜማ ለጠፋች ነፍሴ
ሕይወትና ሰላም (3)
፬፡ ኃጢአትን ድል ነሥቶአል
ነጻነት አውጆአል (2)
ደሙ ርኩሱን አንጽቶአል
ደሙ ፈስሶአል ለኔ (3)