Skip to content

info@example.com

Treasure Hymns – Amharic

  • About
  • Contact
  • Privacy Policy
  • Sample Page
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus version 2009
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Terms and Conditions
  • Terms of Service
  • መነሻ
  • About
  • Contact
  • Privacy Policy
  • Sample Page
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus version 2009
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Terms and Conditions
  • Terms of Service
  • መነሻ

መዝሙር 431 አዲሲቱ ኢየሩሳሌም የዘፈን ግጥሞች

  1. Home   »  
  2. መዝሙር 431 አዲሲቱ ኢየሩሳሌም የዘፈን ግጥሞች

መዝሙር 431 አዲሲቱ ኢየሩሳሌም የዘፈን ግጥሞች

January 10, 2026 treasurehymnsSibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009

መዝሙር 431 አዲሲቱ ኢየሩሳሌም የዘፈን ግጥሞች

Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009

 

፩፡ አዲሲቱ ኢየሩሳሌም
ተሠርታለች በላይ፥
በዚያ ሰላምና ደስታ፥
ስጠኝ አምላኬ ሆይ።
በዚህ በምድር ግን ፍርሃት
ሁከትም በዝቶአል፥
ቢቀልም እንኳ መከራ
ድካምም ሞልቶአል።
፪፡ እንዲህ ከሆነ ሁልጊዜ
ወደ ኢየሩሳሌም፥
ብናፍቅ አያስደንቅም።
ብመኝ አይገርመኝም
ቤቴ እና ዝምድናዬ፥
ትውልዴም ከዚያ ነው።
ግን በዚህ በእግንድነቴ
ደስታ የለኝም።
፫፡ በእውነት የቸር አምላክ ልጅ
ልሆን ተወለድሁኝ፥
ከሰይጣን ኃይል ከሕግም ፍርድ፥
አርነት ወጣሁኝ።
በኢየሱስ ክርስቶስ ለነፍሴ፥
መዳን ካገኘሁኝ፥
የአምላክ ልጅ በጸጋው ነኝ፥
ባዕድ አይደለሁም።
፬፡ ሊያድነኝ በመስቀል ላይ
በሞተው አምኜ፥
በሰጠኝ ጸጋ ውስጥ ልኑር፥
እርሱን ተማጥኜ።
በአብ ዘንድ አማላጅ ሆኖ፥
ከቆመ ስለኔ፥
በርሱ ሲያየኝ ጻድቅ ነኝ
በርሱ በመድኀኔ።
፭፡ ግን በምግባር በሕግ ሥራም
ሊድን ለሞከረ፥
ስለርሱ መድኀኑ ሲሞት፥
በከንቱ ነበረ።
በእምነት ጻድቅ እንዲድን
ነብዩ ነገረ፥
በክርስቶስ ሞት ሙሉ መዳን
ለሁሉም ተገኘ።
፮፡ ስለኔ ነፍሱን ለውጦ
ፍጹም በወደደኝ፥
በኔ ሳይሆን ግን በክርስቶስ
በእምነት ሕያው ነኝ።
ከእርሱ ጋር ተሰቅዬ
መናኝ በዓለም ነኝ።
የዓለም ወዳጅ ለመሆን፥
ምን ምክንያት አለኝ።
፯፡ ወዳምላክ ከተማ ስደርስ
ከምድሩ ሥቃይ፥
ዕረፍት ሰላምም ደስታም
ይሰጠኛል በላይ።
ልቅሶ ማጣጣር ጩኸትም
አይኖርም በሰማይ
ሌትም አይሆንም ያምላክ በግ
ነው ያገሩ ፀሐይ።
፰፡ በእንጨት የተሰቀለውን
መድኃኒት ካመንሁ፥
በምድር የሚወደደውን
መሻት ትቻለሁ።
አንድ ነገር ብቻ ፈልጌ
እርሱን ተመኘሁ፥
ወዳንቺ ኢየሩሳሌም
ለመግባት ናፈቅሁ።

Post navigation

Previous: መዝሙር 430 እንግዳ ስደተኛም አንዳባቶቼ ነኝ የዘፈን ግጥሞች
Next: መዝሙር 432 ከከንቱ ዓለም የዘፈን ግጥሞች

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ሊወዷቸው የሚችሏቸው መዝሙሮች

  • መዝሙር 286 ዓላማ ይዞ የተሰለፈ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 267 ቸር መድኅኔ ሆይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 127 ኃጢአቴ በጣም ከብዶኛል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 152 ጸጋህ ሲወርድ እንደዝናብ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 438 አንዲት ከተማ አየሁ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 208 የሱስ ባንተ ድኜ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 148 ና ቸር መሐሪ አንተ ነህ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 238 የሱስ ሆይ ቅዱስ እጅህ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 401 የሱስ የነፍሴ ወዳጅ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 331 የአምላክ ቃል ያሸንፋል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 123 አባታችን ጌታቸን ሆይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 29 የሱስ ሆይ፥ ለእኔ ሰላም የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 63 በመቃብር ተኛ የዓለም መድኅን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 137 አልመለከትም ያለፈ ሕይወቴን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 457 የአምላክን ፍቅር የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 38 የሱስ ሆይ፥ በመስቀል ላይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 298 ስትጨነቅ ሳለህ ጥራ የሱስን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 309 የከበረ ቤቴ በሰማይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 502 ኃይሉ ባንተ የሆነ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 48 አዳኜ ደሙ ፈሰሰ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 115 ምስጋና ክብርም ለአምላካችን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 219 ከዘላለም የወጣ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 540 የሱስ ልጆቻችንን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 530 የሱስ በመስቀል የሞተው የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 249 ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 4 መንገድ አብጅ ለጌታ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 482 ንቁ ቁሙ ለየሱስ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 357 የሱስ ወደ እኔ ኑ ይለናል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 458 በጥዋት እንዝራ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 119 አምላክን በዕልልታ አመስግኑ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 56 ያምላክ ልጅ በመስቀል ላይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 287 አምላክ ይመስገን ልጁን ስለ ሰጠን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 182 የሕይወትን ምንጭ ስመለከት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 5 ምስጋና ለእግዚአብሔር ይሁነው የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 515 ወንጌልን ላልሰሙ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 321 የትም ቢሆን ከኢየሱስ ጋር እሄዳለሁ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 548 ከዘላለም የወጣ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 86 በትንሣኤ ቀን መለከት በሚነፋበት ጊዜ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 201 ከዓለም ዝና ክብርን ከማተርፍ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 305 ትካዜህን ሁሉ በአምላክ ላይ ጣል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 444 ስሙ አስደናቂ ነው የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 443 የዓለም ሀብት የኔ አይደለም የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 396 ተስፋ የሰጠኝ ሕይወትም የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 230 አምላኬ ምን ይሰጠኛል? የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 198 የሕይወትን ምንጭ አየሁ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 233 ልከተልህ ኢየሱስ ልከተልህ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 225 ልጆቹን ለማከማቸት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 303 የሱስ ሆይ በዚህ በምድር የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 315 አንድ ቀን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 452 እኔን ተመልከትና ዳን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 126 አምላክ ከእናንተ ዘንድ ይሁን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 250 አቤት ሺህ ልሳን ቢኖረኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 542 ክርስቶስ በመስቀሉ ላይ ሲሞትልን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 146 ኢየሱስ ይመጣል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 50 የሞተልኝ ጌታዬን የሱስን ሳስበው የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 82 ቅዱሳን በጌታችን ፊት የዘፈን ግጥሞች

Archives

  • January 2026

Categories

  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
  • Uncategorized
Proudly powered by WordPress | Theme: goldy-mex by inverstheme.
Go to mobile version