Skip to content

info@example.com

Treasure Hymns – Amharic

  • About
  • Contact
  • Privacy Policy
  • Sample Page
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus version 2009
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Terms and Conditions
  • Terms of Service
  • መነሻ
  • About
  • Contact
  • Privacy Policy
  • Sample Page
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus version 2009
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Terms and Conditions
  • Terms of Service
  • መነሻ

መዝሙር 317 አዲሲቱ ኢየሩሳሌም የዘፈን ግጥሞች

  1. Home   »  
  2. መዝሙር 317 አዲሲቱ ኢየሩሳሌም የዘፈን ግጥሞች

መዝሙር 317 አዲሲቱ ኢየሩሳሌም የዘፈን ግጥሞች

January 10, 2026 treasurehymnsSibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982

Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982

መዝሙር 317 አዲሲቱ ኢየሩሳሌም የዘፈን ግጥሞች

 

፩፡ አዲሲቱ የሩሳሌም
ተሠርታለች በላይ፤
በዚያ ሰላምና ደስታ
ስጠኝ አምላኬ ሆይ።
በዚህ በምድር ግን ፍርሃት
ሁከትም በዝቶአል፤
ቢቀልም እንኳ መከራ
ድካምም ሞልቶአል።
፪፡ እንዲህ ከሆነ ሁልጊዜ፥
ወደ ኢየሩሳሌም
ብናፍቅ አያስደንቅም።
ብመኝ አይገርመኝም
ቤቴ እና ዝምድናዬ
ትውልዴም ከዚያ ነው
ግን በዚህ በእግንድነቴ
ነፃነት የለኝም።
፫፡ በእውነት የቸር አምላክ ልጅ
ልሆን ተወለድሁኝ፤
ከሰይጣን ኃይል ከሕግም ፍርድ
አርነት ወጣሁ።
በየሱስ ክርስቶስ ለነፍሴ
መዳን ካገኘሁ፥
የአምላክ ልጅ በጸጋው ነኝ
ባሪያ አይደለሁም።
፬፡ ሊያድነኝ በመስቀል ላይ
በሞተው አምኜ፥
በሰጠኝ ጸጋ ውስጥ ልኑር።
እርሱን ተማጥኜ።
በአብ ዘንድ አማላጅ ሆኖ
ከቆመ ስለኔ፥
በርሱ ሲያየኝ ጸድቅ ነኝ
በርሱ በመድኀኔ።
፭፡ ግን በምድር በሕግ ሥራም
ሊድን ለሞከረ፥
ስለርሱ መድኀኑ ሲሞት
በከንቱ ነበረ።
በእምነት ጻድቅ እንዲድን
ነብዩ ነገረ፥
በክርስቶስ ሞት ሙሉ መዳን
ለእኛ ተገኘ።
፮፡ ስለኔ ነፍሱን ለውጦ
ፍጹም በወደደኝ፥
በኔ ሳይሆን ግን በክርስቶስ
በእምነት ሕያው ነኝ።
ከእርሱ ጋር ተሰቅዬ
መናኝ በዓለም ነኝ፤
የዓለም ወዳጅ ለመሆን
ምን ምክንያት አለኝ።
፯፡ ወዳምላክ ከተማ ስደርስ
ከምድሩ ሥቃይ፥
ዕረፍት ሰላምም ደስታም
ይሰጠኛል በላይ።
ልቅሶ፥ ማጣጣር ጩኸትም
አይገኝም በሰማይ፥
ሌትም አይሆንም ያምላክ በግ
ነው ያገሩ ፀሐይ።
፰፡ በእንጨት የተሰቀለውን
መድኃኒት ካመንሁ፥
በምድር የሚወደደውን
መሻት ትቻለሁ።
አንድ ነገር ብቻ ፈልጌ
እርሱን ተመኘሁ፥
ወዳንቺ ኢየሩሳሌም
ለመድረስ ናፈቅሁ።

Post navigation

Previous: መዝሙር 316 የሱስ ነው የእኔ ተስፋ የዘፈን ግጥሞች
Next: መዝሙር 318 ስንጓዝ በደረቅ አገር የዘፈን ግጥሞች

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ሊወዷቸው የሚችሏቸው መዝሙሮች

  • መዝሙር 497 ኢየሱስ ሆይ ልከተልህ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 311 የሱስ ሆይ እርዳን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 192 እንዴት ያለ ድንቅ ለውጥ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 170 ሕዝቦች ሁሉ ዘምሩ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 553 ለእግዚአብሔር ለሆኑት ሁሉ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 494 መዳኔን ላውጅ እወዳለሁ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 23 የጌታ ኢየሱስ መንግሥት ሲመሰረት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 289 ነፍሴ ወዳምላክሽ ተጠጊ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 54 ሂድ ወደ ጌቴተሴማኒ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 229 በዚህ በእንግድነቴ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 189 ጠውልጎ እንደ አበባ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 14 እነሆ ለሕዝብ ዛሬ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 435 ፊት ለፊት ከክርስቶስ ጋር የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 159 ቢኖር አምላክ በቤታችን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 499 የኢየሱስን መልካሙን ድምፅ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 491 ሰላም እንደ ወንዝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 333 ያዲስ ኪዳን በግ ቅዱስ ካህን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 224 ደስ ብሎኛል የሱስ ይወደኛል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 201 ከዓለም ዝና ክብርን ከማተርፍ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 197 የጥንት አምባ ጥግ ሁነኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 292 የሱስ ሆይ አትለፍብኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 213 ትካዜህን ሁሉ በአምላክ ላይ ጣል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 15 ጌታ ከላይ በምድር ተገልጦአል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 452 እኔን ተመልከትና ዳን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 146 ክርስቶስ በመስቀሉ ላይ ሲሞትልን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 137 አልመለከትም ያለፈ ሕይወቴን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 234 መጽሐፈ ቅዱስ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 12 ማርያምም እንዲህ አለች በምስጋናዋ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 341 ሁሉን ለየሱስ ሰጥቼ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 248 ዳግም ያልተወለደ ላዲስ ሕይወት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 450 ቅዱስ አምላክ ሆይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 177 የየሱስ ስም ያጽናናል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 6 ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 281 ማን ነው የሚለየኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 79 የሱስ ሆይ በትንሣኤህ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 468 የኢየሱስ ክቡር ፍቅር የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 401 የሱስ የነፍሴ ወዳጅ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 187 የሱስ ሆይ ተቀበለኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 63 በመቃብር ተኛ የዓለም መድኅን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 295 የሱስ ክርስቶስ ወንድሜ ሆነልኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 92 እሻለሁ ጌታ የሱስን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 111 የጌታ መለከት ሲነፋ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 301 እጨነቃለሁኝ በችግር ኑሮዬ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 36 ተመልከት በበረት ተኝቶአል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 422 ወዳንተ የሱስ ሆይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 117 ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ታላቅ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 235 የጌታ መንገድ እከተላለሁ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 321 እንግዳ ስደተኛየም እንዳባቶቼ ነኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 2 አልመለስ ብለው አይሁድ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 196 የሱስ ሆይ የሕይወት ውኃ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 554 በአምላክ ዙፋን ፊት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 446 ምሕረቱ አያልቅምና የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 28 የሱስ ለዓለም ሲል ሞቶአል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 525 ከአምላክ ፍርድ ልታድነኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 449 ኢየሱስ ሆይ የሞቀ ፍቅርን ስጠኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 214 አንድ ቀን ይመጣል ልብ የማይዝልበት የዘፈን ግጥሞች

Archives

  • January 2026

Categories

  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
  • Uncategorized
Proudly powered by WordPress | Theme: goldy-mex by inverstheme.
Go to mobile version