Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
መዝሙር 128 ባርከነ ጠብቀነ የዘፈን ግጥሞች
፩፡ ባርከነ ጠብቀነ፤
በፊትህ ብርሃን አብራልነ፤
ሰላምህን ላክልነ።
በዚህ ስምህን እናክብር፥
በሰማይ ግን በቅዱስ ከንፈር፥
ልናመሰግን በክብር።
ከቅዱስ ኪሩበል፥
ከቅዱስ ሱራፌል፥
ሆሳዕና ልዑል ቅዱስ
ላለም ንጉሥ
በኃይል በግርማ ለሚነግሥ።