Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
መዝሙር 120 ኦ መንፈስ ፥ ሕይወት እንዳነኝ የዘፈን ግጥሞች
፩፡ ኦ መንፈስ፥ ሕይወት እንዳነኝ፥
ነፍሴን በእምነት አጽና።
በተሰጠኝም ቅዱስ ቃል፥
ብርሃን በልቤ አብራ።
በጌታ ጸጋና ፍቅር፥
ፍጹም ጸንቼ እንድኖር፥
ኃይልና ምርኩዝ ሁነኝ።