መዝሙር 483 በምን መሠረት ሠርተሃል የዘፈን ግጥሞች
Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
፩፡ በምን መሠረት ሠርተሃል?
ከፍርድ እንድትድን፤
በየሱስ ብቻ ተስፋህን፥
ማድረግ ይበቃሃል?
ቢሉኝ ምላሼ እንዲህ ነው፥
መሠረቴማ ጽኑ ነው፤
እርሱም መድኃኒታችን ነው፥
ደሙም ህማማቱም።
፪፡ አንድ ዓለት ይህ መሠረት ነው?
ዘላለም የማይወድቅ፤
የሕይወት ዘመኔም ሲያልቅ
ዕረፍቴ በርሱ ነው፤
ከምድር ስሰናበትም፥
ልዘምር ስለ የሱስ ደም፤
አሁንና ዘላለምም፥
ተስፋዬ እርሱ ነው።