መዝሙር 46 በመስቀል ሞተ መድኃኒቴ የዘፈን ግጥሞች
Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
፩፡ በመስቀል ሞተ መድኃኒቴ
እኔን ለማዳን ከኃጢአቴ፥
ሊመልሰኝም ከጥፋቴ።
ክብር ለስሙ፥
ክብር ለስሙ፥
ክብር ለስሙ፥
ነፃ ስላወጣኝ በደሙ፥
ክብር ለስሙ።
፪፡ የአምላክ ልጅ ቤዛ ሆነልኝ፥
በሞቱ ከኃጢአት አዳነኝ፥
በደሙ አርነት አወጣኝ።
ክብር ለስሙ፥
ክብር ለስሙ፥ . . .።
፫፡ መድኃኒቴ ጌታ የሱስ ነው፥
ለኃጢአተኞች ሲል የሞተው
በሦስተኛው ቀን የተነሣው።
ክብር ለስሙ፥
ክብር ለስሙ፥ . . .።