መዝሙር 171 ቅዱስ አባት ሆይ የዘፈን ግጥሞች
Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
፩፡ ቅዱስ አባት ሆይ
በጸጋህ ቅረበን፥
ከቅዱስ ቃልህ ዘወትር መግበን፥
ልመናችንን ስለ ፍቅርህ ስማን፥
በኃይልህ እርዳን።
፪፡ ኦ የሞትህልን
ከእኛ ጋር ሁን፥
ከዓለም ጭንቀት በጸጋህ አድነን፥
አበረታታን ደክመን ስንዝልም፥
ኃይልህን ስጠን።
፫፡ ኦ መንፈስ ቅዱስ
እውነትን አሳየን፥
በቀናው መንገድ ዘወትር ምራን፥
በቅድስናህ ቀድስ ሁላችንን፥
ኃይልህ ያበርታን።