መዝሙር 509 ኑ ለአምላካችን የዘፈን ግጥሞች
Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
፩፡ ኑ …ለአምላካችን ክ…ብር …
ውዳሴ አ…ችንን እናቅርብ በዕልልታ…
ከመላእክት ጋር… እንስገድ…ለት።
ኃይል ግር…ማ ሥልጣን ሁሉ የርሱ…ነው
ክብር ይ…ሁን …ለእግዚአብሔ… ር…
ሃሌሉ…ያ… ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ…ሆይ፥
ዘልዓለም… ንገሥ በልባችን…
፪፡ ኑ… ቅዱሱን እናክ…ብር…
ምስጋናችን… የከንፈራችንን… ፍ…ሬ…
እናቅርብ…ለት… ቅዱስ ዝማ…ሬ…
ኃይል ግር…ማ…።
፫፡ ኑ …እግዚአብሔርን እናመ…ስ…ግን…
ቸርነ…ቱ … ዘልዓለም ነው…ና
ስሙ ይባ…ረክ… መንግሥቱ ይስ…ፋ…
ኃይል ግር…ማ…።