መዝሙር 334 በክርስቶስ ቍስል ውስጥ ልረፍ የዘፈን ግጥሞች
Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
፩፡ በክርስቶስ ቍስል ውስጥ ልረፍ፥
ከአምላክ ፍርድም እንድድን።
የክርስቶስ ሥቃይና ሞት
ይሆነኛል ሰላም፥ ሕይወት።
፪፡ ለፍርድ ስቀርብ ወዳምላክ ፊት፥
ልማጠን ነው በክርስቶስ ሞት።
ከዓለምም በሞት ስለይ፥
ልወርስ ሕይወትን በሰማይ።
፫፡ ሞት ሆይ የትአል ማሸነፍህ?
ልረግ በክንፍህ አምላክ ሆይ
የክርስቶስ ጽድቅ ሲሆን ጽድቄ
ነፍሴን ተቀበል አምላኬ።