መዝሙር 263 የሕይወትን ምንጭ ስመለከት የዘፈን ግጥሞች
Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
፩፡ የሕይወትን ምንጭ ስመለከት ፣
ለኔ የፈሰሰውን፥
የመንፈስን ጥሪ ሰማሁ፥
የሚለውን ነፃህ ወይ?
ላመስግነው፡ ላመስግነው፥
ለኔ የሞተውን በግ፥
ክብር ስጡት ሰዎች ሁሉ
በደሙ አንጽቶናልና።
፪፡ የጌታ ስም ብሩክ ይሁን
እኔን የተቀበለኝ፥
በደሌን ይቅር ብሎኛል፥
ከኃጢአት አንጽቶኛል።
ላመስግነው፥ . . .።
፫፡ ክብር፡ ክብር ለአብ ይሁን
ክብር ደግሞ ለልጁ፡
ክብር ለመንፈስ ቅዱስም
ክብር ለመለኮቱ።
ላመስግነው፥ . . .።