Skip to content

info@example.com

Treasure Hymns – Amharic

  • About
  • Contact
  • Privacy Policy
  • Sample Page
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus version 2009
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Terms and Conditions
  • Terms of Service
  • መነሻ
  • About
  • Contact
  • Privacy Policy
  • Sample Page
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus version 2009
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Terms and Conditions
  • Terms of Service
  • መነሻ

መዝሙር 85 በአምላክ ተመርተን የዘፈን ግጥሞች

  1. Home   »  
  2. መዝሙር 85 በአምላክ ተመርተን የዘፈን ግጥሞች

መዝሙር 85 በአምላክ ተመርተን የዘፈን ግጥሞች

January 10, 2026 treasurehymnsSibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982

Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982

መዝሙር 85 በአምላክ ተመርተን የዘፈን ግጥሞች

 

፩፡ በአምላክ ተመርተን በቃሉ ብርሃን
በልጁም ሲጸና የምሕረትህ ኪዳን
ያላየነው ዘመን ሲቀርብ እንፍራ።
ያ ቸር እረኛችን
ሲኖር በቅርባችን
ሲሄድ በፊታችን
ከምን እንፍራ?
፪፡ ከጨለማ ዓለም ከምድር ሥቃይ
አንድ ጭፍራ ተነሣ
ሊጓዝ ወደላይ
የጭፍራው ገናንነት
ተሰውሮአል።
ግን አምላክ ሲቀድም
ሲከተል ሲከብም
ሲደግፍ ሲሸክም
ይጋርደዋል።
፫፡ ከንቱነቱን ዓለም ሲፈልግ ሲሻው
በርኩሰትም ብቻ ሲሆን ደሰታቸው
ያን ጭፍራ ልከተል
ሲሄድ ወደ ላይ
ያልታሰበውን ክብር
ያልታየውን ምስጢር
የተስፋውን ነገር
ላገኝ በሰማይ።
፬፡ የደመና ዐምድ የእሳት ብርሃንም
ውኃ የሚሰጠው ሕያው ዓለትም።
ዘወትር ሊመሩን ይከተሉናል
ያንን ቅዱስ ዓለት
ብናምነው በእውነት
ለሞቱቱ ሕይወት
ሊሰጥ ይችላል።
፭፡ ያ ዓለትም ክርስቶስ አዳኛችን ነው
ያነጻንም ደም የወጣበት ውኃው።
የኃጢአታችን ሥርየት አለነ
በአንዱ በየሱስ
ያ ጻድቅ ያ ቅዱስ
ለምስኪን ስርኵስ
መድኃኒት ሆነ።
፮፡ በሰይጣን ስጨነቅ ተስፋ ስቆርጥም
መድኃኒቴ ሆነ የልቤ ሰላም
በመስቀሉ ሞተ ለሁሉ ኃጥአን።
ለሁሉም ከሞተ
ሁላችንም ሞትን
ለሁሉም ከሞተ
ተገኘ መዳን።
፯፡ በአምላኬ ፊት በደለኛ ስሆን
በየሱስ ሳምን ማን ይከሰኝ ይሆን?
በየሱስ በልጁ የጸደቅሁ ነኝ።
በእርሱም ሲያየኝ
አንድ ርኵሰትም የለኝ።
ያምላክ ሥምረት አለኝ
በየሱስ ስገኝ።
፰፡ ቃሉም የብፅዕና መያዥዬ ነው
የየሱስ ሥቃል መጽናናቴ ነው
በሞቱ በትንሣኤው አድኖኛል።
መድኃኒቴ ሳለ
ረድኤቴ ዘወትር አለ።
መድኃኒቴ ሳለ
በተስፋ ልኑር።
፱፡ ኦ የሱስ ያልተውኸን እስከ አሁን
መታመንህ ብቻ ተስፋችን ይሁን
ተሸከመን ጋርደን
ከእኛም ዘንድ ሁን።
አሜን ለዘላለም
ምስጋና ስብሐት
ለአምላክ ለበጉም
ሳይጨረስ ይሁን።

Post navigation

Previous: መዝሙር 84 ቅዱስ አምላክ ሰውን ሊያድን የዘፈን ግጥሞች
Next: መዝሙር 86 ሃሌ ሉያ አምላካችን የዘፈን ግጥሞች

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ሊወዷቸው የሚችሏቸው መዝሙሮች

  • መዝሙር 530 የሱስ በመስቀል የሞተው የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 206 የሱስ ሆይ አትለፍብኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 74 ክብር ለአንተ ሞትን ላሸነፍህ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 421 የከበረ ቤት በሰማይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 293 የሱስ ባንተ ድኜ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 337 መከሩን ሁሉ የሚጠብቁ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 47 መድኃኒታችን ሲሞት ስለኛ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 195 አምላክ በምሕረቱ ብዛት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 149 ኦ የሱስ ጌታዬ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 124 ቅዱስ አምላክ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 282 አንተ እውነተኛ አምላክ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 366 የጠፉትን ደግሞ ለመሻት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 201 ከዓለም ዝና ክብርን ከማተርፍ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 268 ኑ እናንት ሰዎች የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 238 ሕዝቦች ሁሉ ዘምሩ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 122 ኢትዮጵያን ጐብኛት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 23 እኛ የምሥራቅ ነገሥታት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 1 ለእስራኤል አምላክ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 87 ኦ ቅዱስ አባት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 257 የልባችሁ ኃጢአት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 227 ቸሩ ጠባቂ ምራነ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 151 የጥንት አምባ ጥግ ሁነኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 307 በሰማይ የለም ኀዘን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 111 ለቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 231 የሱስ አዳኜ ምራኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 350 የልብህን በር የሚመታ ማን ነው የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 387 ምንም ቢሆን ተስፋ አትቍረጥ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 374 የመንፈሴን ጉድለት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 38 የሱስ ሆይ፥ በመስቀል ላይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 376 በእምነት ነው የዳንነው የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 396 ተስፋ የሰጠኝ ሕይወትም የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 193 አምላክ ይመስገን ልጁን ስለ ሰጠን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 96 መንፈስ ቅዱስ ወደኔ ና የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 511 መንገዴን ሁሉ እየተደሰትኩ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 288 ኀዘንተኛን የሚያጽናናው የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 258 እግዚአብሔርን አመስግኑ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 14 ደስታ ላለም የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 534 ኦ የሱስ በትንሣኤህ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 40 የተሰቀለውን መድኅን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 528 ወደ ቅዱሱ ቁስሉ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 362 የሱስ ለስለስ ባለ ድምፅ ይጠራሃል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 460 እንዴት በፈጠነ አኳኋን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 449 ኢየሱስ ሆይ የሞቀ ፍቅርን ስጠኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 272 የአምላኬን ውለታ ሁሉ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 263 የሕይወትን ምንጭ ስመለከት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 270 የመንፈሴን ጉድለት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 58 በቀረበ ጊዜ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 197 የጥንት አምባ ጥግ ሁነኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 398 የሱስ ክርስቶስ ወንድሜ ሆነልኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 371 ክርስቶስ ኃጢአተኞችን በጸጋው ይቀበላል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 100 ከየሱስ ድርስቶስ ጽድቅ በቀር የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 45 የሱስ ለዓለም ሲል ሞቶአል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 186 ስማልኝ ጸሎቴን ጌታ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 221 ጌታ የሱስ የዓለም መድኅን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 156 አምላክ ሆይ ባርከው የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 441 እንደ መልአክ የሰማይ ድምፅ የዘፈን ግጥሞች

Archives

  • January 2026

Categories

  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
  • Uncategorized
Proudly powered by WordPress | Theme: goldy-mex by inverstheme.
Go to mobile version