Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
መዝሙር 254 ቃሉን ለመስማት የዘፈን ግጥሞች
፩፡ ቃሉን ለመስማት
አምላኬን ስቀርበው ይግለጥልኝ።
የጨለማውን ኃይል ከኔ ያርቅልኝ፤
ሕያው ቃሉ ልቤን ያብራልኝ።
፪፡ በቅዱስ መንፈሱ ዛሬ ይጠራል
በትሕትና።
አሁንም በንቃት አድምጠው ቃሉን፤
ለመቀበል ክፈት ልብህን።
፫፡ ግሩም የሆነ ተስፋ ይሰጣል
ዛሬ ለልጆቹ።
ያለ አንዳች ዋጋ ይሰጣል ጽድቁን
ድላት ሳያደርግ ለሁላችን።
፬፡ የኃጢአት ቀንበር ከብዶን ስንኖር
አሳረፈን።
ከኃጢአት ባርነት ነፃ አወጣን
በታላቅ ፍቅሩ አድኖናል።