Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
መዝሙር 174 ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ የዘፈን ግጥሞች
፩፡ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ
እግዚአብሔር፤
ስብሐት ላንተ በሰማይ ለምትኖር፥
ይገባናል ምስጋናህን ልንዘምር።
በልባችን ቅዱስ ቃልህ ይደር።
፪፡ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ
እግዚአብሔር፤
ነዋሪ አምላክ በሰማይ በምድር፥
የምታቀል የኃጢአትን ቀንበር፥
በምሕረትህ ስጠን ሰላም ፍቅር።
፫፡ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ
እግዚአብሔር፤
ረኅሩኅ አምላክ፥ በደልን የሚምር
ስንለምነህ በኤድን ገነት ልንኖር፥
አካፍለነ ክብፁዓን ማኅበር።