Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
መዝሙር 239 ከዕለታት አንድ ቀን አሁን የዘፈን ግጥሞች
፩፡ ከዕለታት አንድ ቀን አሁን
ከእኛ አልፎአል
ፀሐይ ሲጨልም ሌሊቱን
አምላክ ልኮልናል።
፪፡ ግን እርሱ አይለዋወጥም
አያልቅም ፍቅሩ፤
ቀናችንም ሌታችንም
ነው እንደ ፈቃዱ።
፫፡ አምላክ ሆይ በእጅህ ልሁን
ጉዳትን አልፈራ፤
ሲነጋም ቅዱስ ስምህን
በምስጋና ልጥራ።
፬፡ ግን በዚህ ሌት የሞት መልአክ
የጠራኝ እንደሆን፥
የአንተ ነኝ ኦ ቸር አምላክ፤
ከአንተም ዘንድ ልሁን።