Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
መዝሙር 238 የሱስ ሆይ ቅዱስ እጅህ የዘፈን ግጥሞች
፩፡ የሱስ ሆይ ቅዱስ እጅህ
በእኔ ላይ ይስፈፍ።
በኀዘንም በደስታም
በአንተ ዘንድ ልረፍ።
ጥበቤም፥ ኃይሌም፥ ጥጌም
ሁሉ በሁሉ ሁን፤
እኔም በቀን በሌትም
በጸጋህ ውስጥ ልሁን።
፪፡ ስጠኝ ያንተን ይቅርታ
በደምህም አንጻኝ፤
አግባልኝ ቅዱስ አሳብ
ፈቃድህም ይምራኝ።
ሁላችንንም ጠብቅ፤
መልአክ በዚህ ይስፈር፤
አሁንም በሰላምህ
የሱስ ሆይ እንደር።