Site icon Treasure Hymns – Amharic

መዝሙር 512 ክርስቶስ ጌታ የዘፈን ግጥሞች

መዝሙር 512 ክርስቶስ ጌታ የዘፈን ግጥሞች

Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009

 

፩፡ ክርስቶስ ጌታ ተወልዷል
እልል እልል እልል እልል።
ሰዎች ሁሉ ደስ ይበለን
እልል እልል እልል እልል።
በአንድነት እናክብረው
በልባችንም እናንግሠው
በመዝሙር እንወድሰው
እልል እልል እልል እልል።
፪፡ ከኃጢአት እንዲያድነን
እልል እልል እልል እልል እልል።
ከአምላክ ጋር ሊያስታርቀን
እልል እልል እልል እልል።
ከሰማይ ሰማይ ወርዶ
የሰውንም ሥራ ለበሰ።
ርስታችንን ሊያወርሰን
እልል እልል እልል እልል።
፫፡ ከአምላክ ዘንድ ለተላከው
እልል እልል እልል እልል።
ይስገድለት መላው ዓለም
እልል እልል እልል እልል።
የሰው ልጆች ተቀበሉት
እጅ መንሻንም አቅርቡለት።
አዲስ ቅኔ ተቀኙለት
እልል እልል እልል እልል።

Exit mobile version