መዝሙር 343 ዋላ ወደ ውኃ እንደሚናፍቅ የዘፈን ግጥሞች
Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
፩፡ ዋላ ወደ ውኃ እንደሚናፍቅ
ነፍሴ ተጠማች።
ልቤ ሕያው አምላክን ለማየት፥
ይ – ናፍቃል።
አንተ ነህ ኃይሌ ምርኩዜ፥
ይገዛልህ ሙሉ ሕይወቴ።
አንተ ነህ የ – ልቤ ም-ኞት
ል – ስገድልህ።
፪፡ ከወርቅና ከብር ይ – ልቅ
አንተን እሻለሁ።
የደስታዬ ምንጭ ነህ ሕይወቴም፥
የዓይሌ ብሌን።
አንተ ነህ . . .።
፫፡ ታላቁ የነገሥታት ንጉሥ ሆይ
ክበር ተመስገን።
ከሁሉ በላይ አብልጬ ስምህን
እ – ወድሳለሁ።
አንተ ነህ . . .።
