Site icon Treasure Hymns – Amharic

መዝሙር 11 ወደኛ ና አማኑኤል የዘፈን ግጥሞች

መዝሙር 11 ወደኛ ና አማኑኤል የዘፈን ግጥሞች

Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009

 

፩፡ ወደኛ ና አማኑኤል
ጌታ ኢየሱስ የኛ ንጉሥ
የምንጠብቅህ በተስፋ
ለዘላለም ክብርህ ይስፋ፡፡
እንደሰት ኦ ክርስቲያን
ከኛ ጋር ነው አማኑኤል፡፡
፪፡ ወደ እኛ ና ኃያል ጌታ
አድነነ ከጠላት እጅ
ከገሃነምም አውጣነ
በሞትም ላይ ድል ስጠነ፡፡
እንደሰት . . .፡፡
፫፡ ወደ እኛ ና ቅዱስ ብርሃን
ኑሮአችንን አድስልን
ጨለማን ከኛ አርቀህ
አቅርበን ወደ ዙፋንህ፡፡
እንደሰት . . .፡፡
፬፡ ወደኛ ና የዳዊት ልጅ
አሳየን የሰማይን ደጅ
መንገዱንም አንተ ምራን
ከሰይጣን ወጥመድ ጠብቀን፡፡
እንደሰት . . .፡፡

Exit mobile version