Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
መዝሙር 80 ቅዱስ ሥላሴ ምስጢር ነው የዘፈን ግጥሞች
፩፡ ቅዱስ ሥላሴ ምስጢር ነው፤
በአብ ተፈጥረናል።
ወልድም አዳነ ሁሉን ሰው፤
መንፈስ ይቀድሰናል።
አብን፣ ወልድን፥ መንፈስንም፥
እናምልክ እናመስግንም፥
ካሁን እስከ ዘላለም።
፩፡ ቅዱስ ሥላሴ ምስጢር ነው፤
በአብ ተፈጥረናል።
ወልድም አዳነ ሁሉን ሰው፤
መንፈስ ይቀድሰናል።
አብን፣ ወልድን፥ መንፈስንም፥
እናምልክ እናመስግንም፥
ካሁን እስከ ዘላለም።