Site icon Treasure Hymns – Amharic

መዝሙር 235 መድኃኒቴ ወደኔ ና የዘፈን ግጥሞች

Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982

መዝሙር 235 መድኃኒቴ ወደኔ ና የዘፈን ግጥሞች

 

፩፡ መድኃኒቴ ወደኔ ና፣
የሕይወቴን መንገድ አብራ።
ሲናነልኝ ሲመሽብኝም
ቸሩ የሱስ ወደኔ ና።
፪፡ ገንዘብህ ነኝ አስከትለኝ፤
እንዳልሰናከል ደግፈኝ
በደስታ ቢሆንም በኀዘን
ና የሱስ ሆይ እኔን አጽናኝ።

Exit mobile version