Site icon Treasure Hymns – Amharic

መዝሙር 185 ጸሎቴን ስለ ሰማልኝ የዘፈን ግጥሞች

Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982

መዝሙር 185 ጸሎቴን ስለ ሰማልኝ የዘፈን ግጥሞች

 

፩፡ ጸሎቴን ስለ ሰማልኝ፥
አምላኬን ልወድስ ነኝ።
ረጆቼ ሁሉ ሲተዉኝ፥
ጌታዬ ረደኤት ሆነኝ።
ክፉውን ሁሉ ድል ነሣልኝ፤
ኃጢአቴን ይቅር አለኝ።
፪፡ በሕይወት፥ በሞትም ጊዜ፥
ተስፋ አለኝ ባምላኬ።
እርሱ ረዳኝ በጭንቀቴ፥
ስለዚህ ተደስቼ፥
የሱስ ጌታዬን ላመስግን፥
ልዘምር ለዓለም መድኅን።

Exit mobile version