Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
መዝሙር 111 የጌታ መለከት ሲነፋ የዘፈን ግጥሞች
፩፡ የጌታ መለከት ሲነፋ
ጊዜውም ሲፈጸም፥
ክርስቶስ በክብር ይገለጣል ዳግም።
ኃጥአን ከፊቱ ይጠፋሉ እንደ ትቢያ፥
ስሜ ሲጠራ እገኛለሁ እዚያ።
ስሜ በተጠራ ጊዜ፥
ስሜ በተጠራ ጊዜ፥
ስሜ በተጠራ ጊዜ፥
ስሜ ሲጠራ፥ እገኛለሁ እዚያ።
፪፡ በዚያ ብሩህ ቀን
በጌታ የሞቱ ሲነሱ፥
ይላቸዋል ብሩካን ወደኔ ኑ።
አእላፋት መላእክትም ይከቡታል በዙሪያው።
ስሜ ሲጠራ እገኛለሁ እዚያ።
ስሜ በተጠራ ጊዜ . . .።
፫፡ መንጋህ ነን ጠብቀን
ጠላታችን እንዳያጠፋን፥
እየንም እንደ ክብር ዓይንህ ብሌን።
ጌታ ጠርተህ ቀስቅሰን
ቁመን እንድንገኝ እዚያ።
ስሜ ሲጠራ እገኛለሁ እዚያ።
ስሜ በተጠራ ጊዜ . . .።