Site icon Treasure Hymns – Amharic

መዝሙር 102 በኃጢአቴ ተጸጽቼ የዘፈን ግጥሞች

Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982

መዝሙር 102 በኃጢአቴ ተጸጽቼ የዘፈን ግጥሞች

 

፩፡ በኃጢአቴ ተጸጽቼ
መጣሁ ጌታ ተቀበለኝ።
ጸጋህ ተለይቶኝ ጭው ባለው በረሀ
በኀዘን ውስጥ አጓዛለሁ።
፪፡ የጸሎት ጊዜዬ ትዝ ሲለኝ
መስቀልህ ሥር ተንበርክኬ።
የነበረኝ ደስታ ዘለዓለማዊው
አሁን ጠፍቶኝ አለቅሳለሁ።
፫፡ ጌታ የሱስ ሆይ ሌላው ይቅርብኝ
ሁልጊዜ መስቀልህን ልይ።
እኔ ብሞት እንኳ ደስታ ይሰማኛል
ቅዱስ ደምህ አንጽቶኛል።
፬፡ ወደ ኃላዬ ላልመለስ
ቆርጫለሁ እጄን ያዘኝ።
ነፍሴንም አደራ ሰጥቼሃለሁ
ከቅዱሳንህ አንዱ እንድሆን።

Exit mobile version