Skip to content

info@example.com

Treasure Hymns – Amharic

  • About
  • Contact
  • Privacy Policy
  • Sample Page
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus version 2009
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Terms and Conditions
  • Terms of Service
  • መነሻ
  • About
  • Contact
  • Privacy Policy
  • Sample Page
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus version 2009
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Terms and Conditions
  • Terms of Service
  • መነሻ

መዝሙር 125 በአምላክ ተመርተን የዘፈን ግጥሞች

  1. Home   »  
  2. መዝሙር 125 በአምላክ ተመርተን የዘፈን ግጥሞች

መዝሙር 125 በአምላክ ተመርተን የዘፈን ግጥሞች

January 10, 2026 treasurehymnsSibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009

መዝሙር 125 በአምላክ ተመርተን የዘፈን ግጥሞች

Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009

 

፩፡ በአምላክ ተመርተን በቃሉ ብርሃን
በልጁም ሲጸና የምሕረት ኪዳን
ያላየነው ዘመን ሲቀርብ አንፍራ።
ያ ቸር እረኛችን
ሲኖር በቅርባችን
ሲሄድ በፊታችን
ከምን እንፍራ?
፪፡ ከጨለማ ዓለም ከምድር ሥቃይ
አንድ ጭፍራ ተነሣ ሊጓዝ ወደ ላይ
የጭፍራው ገናንነት ተሰውሮአል።
ግን አምላክ ሲቀድም
ሲከተል ሲከብም
ሲደግፍ ሲሸክም
ይጋርደዋል።
፫፡ የዓለም ልጆች ከንቱነትዋን ሲሹ
በርኩሰትም ብቻ ሲሆን ደሰታቸው
ያን ጭፍራ ልከተል ሲሄድ ወደ ላይ
ያልታሰበውን ክብር
ያልታየውን ምሥጢር
የተስፋውን ነገር
ላገኝ በሰማይ።
፬፡ የደመና ዐምድ የእሳት ብርሃንም
ውኃ የሚሰጠው ሕያው ዓለትም።
ዘወትር ሊመሩን ይከተሉናል
ያንን ቅዱስ ዓለት
ብናምነው በእውነት
ለሞቱቱ ሕይወት
ሊሰጥ ይችላል።
፭፡ ያ ዓለትም ክርስቶስ አዳኛችን ነው
ያነጻንም ደም የፈሰሰው ውኃው።
የኃጢአታችን ሥርየት አለነ
በአንዱ በየሱስ
ያ ጻድቅ ያ ቅዱስ
ለምስኪን ለርኩስ
መድኃኒት ሆነ።
፮፡ በሰይጣን ስጨነቅ ተስፋ ስቆርጥም
መድኃኒቴ ሆነ የልቤ ሰላም
በመስቀሉ ሞተ ለሁሉ ኃጥአን።
ለሁሉ ከሞተ
ሁላችን ሞትን
ለሁሉም ከሞተ
ተገኘ መዳን።
፯፡ በአምላኬ ፊት በደለኛ ስሆን
በየሱስ ሳምን ማን ይከሰኝ ይሆን?
በየሱስ በልጁ የጸደቅሁ ነኝ።
በእርሱም ሲያየኝ
አንድ ርኩሰትም የለኝ።
ያምላክ ስምረት አለኝ
በየሱስ ስገኝ።
፰፡ ቃሉም የብፅዕና መያዣዬ ነው
የየሱስ ሥቃይ መጽናናቴ ነው
በሞቱ በትንሣኤው አድኖኛል።
መድኃኒቴ ሳለ
ረድኤቴ ዘወትር አለ።
መድኃኒቴ ሳለ
በተስፋ ልኑር።
፱፡ ኦ የሱስ ያልተውኸን እስከ አሁን
መታመንህ ብቻ ተስፋችን ይሁን
ተሸከመን ጋርደን ከእኛም ዘንድ ሁን።
አሜን ለዘላለም
ምስጋና ስብሐት
ለአምላክ ለበጉም
ዘወትር ይሁን።

Post navigation

Previous: መዝሙር 124 ቅዱስ አምላክ የዘፈን ግጥሞች
Next: መዝሙር 126 አምላኬ ሆይ በኃጢአቴ የዘፈን ግጥሞች

Leave a Reply Cancel reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *

ሊወዷቸው የሚችሏቸው መዝሙሮች

  • መዝሙር 564 ክርስቲያኖች ሆይ እንነሣ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 225 ልጆቹን ለማከማቸት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 183 ያለ ደስታ ስኖር ሳለሁ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 189 ጠውልጎ እንደ አበባ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 350 የልብህን በር የሚመታ ማን ነው የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 308 ክብር ላንተ የሱስ ሆይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 195 አምላክ በምሕረቱ ብዛት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 447 የአምላክ ቃል ያሸንፋል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 256 የአምላክ ዕቅፍ ተከፍቶአል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 205 ጌታ ሊከብር በሁሉ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 34 ኑ ሁላችን እንመልከት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 266 ደስ እንዲለን ይገባናል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 191 የኃጢአት ይቅርታ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 240 ያን ክቡር ዕንቁ አገኘሁ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 294 የሱስ ወደ ሄድህበት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 188 አመስግኑት ክርስቶስን መድኃኒታችን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 100 መንፈስ ቅዱስ ሆይ ከእኔ ዘንድ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 228 የሱስ ሆይ ተቀበለኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 27 ምእመናን ሁሉ ኑ ወደ ቤተልሔም የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 160 ሰባኪው አለ፥ ከንቱ ነው የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 436 ያለም ድካሜና ፈተና ሲያልፍ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 252 አመስግኑት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 56 ያምላክ ልጅ በመስቀል ላይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 461 ያምላካችን ቅዱስ ቃል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 28 የሱስ ለዓለም ሲል ሞቶአል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 380 የጸዮን እስረኞችን ሲፈታ ጌታ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 280 ሁሉን የፈጠረ አምላክ ይመስገን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 15 ሕፃን ተወልዶአል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 223 ስንጨነቅ ስናዝንም የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 305 ተስፋ ቍረጥ ሰይጣን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 146 ክርስቶስ በመስቀሉ ላይ ሲሞትልን የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 301 እጨነቃለሁኝ በችግር ኑሮዬ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 113 የምድር አሕዛብ ሁሉ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 450 ቅዱስ አምላክ ሆይ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 142 ወዴት እሸሻለሁ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 152 የሱስ ሆይ ባንተ ያመነ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 33 መስቀልህን ተሸክመህ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 114 ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 42 ከአምላክ ፍርድ ልታድነኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 124 ቅዱስ አምላክ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 273 የምሥራች ሰምተናል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 466 አመልካለሁ ይህንን ታላቅ ጌታ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 162 ያልደረስሁበት አክሊል አለኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 112 ክርስቲያኖች በኅብረት ጌታን ስናመልክ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 6 መንገድ አብጅ ለጌታ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 259 ወዳምላክ ልብ የሚያደርስ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 224 ይመራኛል፥ ይመራኛል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 462 ጌታ ላከኝ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 61 የደስታ ዘመን ሆኖአል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 146 ኢየሱስ ይመጣል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 72 ክርስቶስ ተነሣ ሰይጣንም ድል ሆነ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 155 ወደ እግዜአብሔር ቤት የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 119 ጸጋህ ሲወርድ እንደዝናብ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 440 ኃጢአቴን ሁሉ አጥፍቶልኛል የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 111 ለቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ የዘፈን ግጥሞች
  • መዝሙር 48 አዳኜ ደሙ ፈሰሰ የዘፈን ግጥሞች

Archives

  • January 2026

Categories

  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
  • Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. vertsion 2009
  • Uncategorized
Proudly powered by WordPress | Theme: goldy-mex by inverstheme.
Go to mobile version