Sibhat LeAmlak The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus vertion 1982
መዝሙር 55 ኃጢአቴን ምን ያጥበዋል? የዘፈን ግጥሞች
፩፡ ኃጢአቴን ምን ያጥበዋል?
የክርስቶስ ደም ብቻ ነው።
ምን ንጹሕ ያደርገኛል?
የክርስቶስ ደም ብቻ ነው
ኦ ፍጹም ብሩክ ምንጭ
ኃጢአቴን ያጠበው፥
ሌላ ምንጭ አላውቅም
የክርስቶስ ደም ብቻ ነው።
፪፡ እኔን ንጹሕ የሚያደርግ፥
የክርስቶስ ደም ብቻ ነው።
ይቅርታን የሚሰጠኝ፥
የክርስቶስ ደም ብቻ ነው።
ኦ ፍጹም . . .።
፫፡ ከኃጢአቴ የሚያነፃኝ፥
የክርስቶስ ደም ብቻ ነው
የሕይወትም መድኃኒት፥
የክርስቶስ ደም ብቻ ነው።
ኦ ፍጹም . . .።